የሑመራና የዳንሻ ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ

Your browser doesn’t support HTML5

ከጦርነቱ ማግስት ጀምሮ “ማንነትን የለየ ትንኮሳ እና የንብረት ዘረፋ በሑመራ ከተማና ጦርነቱ በነበረባቸው ከተሞች እየተፈፀመ ነው” ሲሉ አንዳንድ የከተማዪቱ ነዋሪ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።