በኢትዮጵያ ተፈጥረዋል በተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መንግሥት ህጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ሰብዔዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች ተፈጥመዋል በተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መንግሥት ህጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5