ድምጽ ኦፌኮና ኦነግ ስለታሰሩና ስለተለቀቁ አባሎቻቸው ጁን 19, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ታስረው ከተፈቱ ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ ምሥራቅ ወለጋ ተወካይ በሁለት ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ በመታሰሬ በቤተሰቤ ኑሮና ስነ-ልቦናዬ ላይ ጫና ፈጥሯል ይላሉ።