ድምጽ “በሆቴል ሩዋንዳ” ሰብአዊነታቸው የተተረከላቸው ሩሴስባጊና ፍርድ ቤት ቀረቡ ፌብሩወሪ 19, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 ሆቴል ሩዋንዳ በተባለውና ለኦሳክር ሽማልት በታጨው ፊልም የሰብአዊ አገልግሎት ታሪካቸው የተወሳላቸው ፖል ሩሴሰባጊና፣ አማጽያንን በመደገፍ ተከሰው ከትናንት በስቲያ ረቡዕ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡