በኢትዮጵያ ተላላፊ በሽታዎችና ዘረኝነት የሚያሳስቡት የጸረ-ኤድስ ዘመቻ መሪ - መስፍን ፈይሳ ሮቢ
Your browser doesn’t support HTML5
በ1992 ዓ.ም በኤድስ በሽታ መያዙን ያወቀውና፤ ለረጂም ጊዜ ከቫይረሱ ጋር የኖረው መስፍን ፈይሳ ሮቢ ተላላፊ በሽታዎችና በዘር መከፋፈል ለኢትዮጵያ ስጋት ናቸው ይላል።
Your browser doesn’t support HTML5