በኢትዮጵያ ተላላፊ በሽታዎችና ዘረኝነት የሚያሳስቡት የጸረ-ኤድስ ዘመቻ መሪ - መስፍን ፈይሳ ሮቢ

Your browser doesn’t support HTML5

በ1992 ዓ.ም በኤድስ በሽታ መያዙን ያወቀውና፤ ለረጂም ጊዜ ከቫይረሱ ጋር የኖረው መስፍን ፈይሳ ሮቢ ተላላፊ በሽታዎችና በዘር መከፋፈል ለኢትዮጵያ ስጋት ናቸው ይላል።