በጅማ የተፈናቃዮች መጠለያ በተከሰተ በሽታ የሰው ህይወት አለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

በጅማ የተፈናቃዮች መጠለያ ውስጥ ሰሞኑን በተከሰተ በሽታ ሕይወት ማለፉን አንዳንድ የመጠለያው ነዋሪዎች ተናግረዋል።