የሀዋሳ የከተማ ፀጥታና ሰላም ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የከተማው ፀጥታና ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የወንጀል መከላከል ሥልትና የሥምሪት ሥርዓት በመቀየር ወንጀለኞችን በቁጥጥር ሥር እያዋለ መሆኑን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5