ሀዋሳ በዋና ከተማነቷ ትቀጥላለች
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ የሲዳማን ውሳኔ ህዝብ ለማስፈፀም ያስችላል የተባለውን የህግ ማዕቀፍ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።
Your browser doesn’t support HTML5