ሀዋሳ በዋና ከተማነቷ ትቀጥላለች

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ የሲዳማን ውሳኔ ህዝብ ለማስፈፀም ያስችላል የተባለውን የህግ ማዕቀፍ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።