የሠላም ኮንፈረንስ በሀዋሳ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያዊያን መካከል እየታየ ያለው ያለመተማመን፣ የሥጋትና የጥርጣሬ መነፈስ አስወግዶ፣ ሠላምና የህዝብን አብሮነት ቀድሞ ወደነበረበት ለመመለስ የሠላም ግንባታ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የሠላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡