በኮቪድ-19 ምክንያት የሃዋሳ ንግድ ቤቶች ተቀዛቅዘዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በኮሮናቫይረስ ምክንያት ከአነስተኛ የንግድ ሥራዎች በተጨማሪ ባለኮከብ ሆቴሎችም ከመቀዛቀዝ እስከመዘጋት መድረሳቸውን የሆቴሎቹ ኃላፊዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።