ድምጽ የሃረሪ ክልል በጀት ሴፕቴምበር 20, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 በሃረሪ ክልል የ2012 ዓ.ም በጀት አለመፅደቁ በሥራቸው ላይ ችግር እየፈጠረባቸው መሆኑን ነዋሪዎች ለቪኦኤ አስታወቁ። ከሀምሌ 1 ቀን ጀምሮ የሚተገበረው የ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት እስካሁን ሳይፀድቅ 3ኛ ወሩን መያዙ ያልተለመደ ነው ተብሏል።