የንጉሥ ኃይለሥላሴ ቀዳማዊ ተግባር ለአፍሪካ

  • መለስካቸው አምሃ

የአፍሪካ ኅብረት መሥራች አባቶች

የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ኃይለሥላሴ ለአፍሪካ ያበረከቱትን አስተዋፅዖ የፈተሸ ውይይት ባለፈው ቅዳሜ፤ ኀምሌ 20/2005 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል፡፡




የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ


Your browser doesn’t support HTML5

የንጉሥ ኃይለሥላሴ ቀዳማዊ ተግባር ለአፍሪካ


የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ኃይለሥላሴ ለአፍሪካ ያበረከቱትን አስተዋፅዖ የፈተሸ ውይይት ባለፈው ቅዳሜ፤ ኀምሌ 20/2005 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል፡፡

አፄ ኃይለሥላሴ


በአፍሪቃ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ በሚገኘው የአፍሪቃ አዳራሽ የተካሄደው የቀድሞው ንጉሥና መንግሥታቸውን ለአፍሪቃ አርነት ትግልና ለአህጉሪቱ ድርጅት ምሥረታ ያደረጉትን አስተዋፅዖ አንስቶ የዘከረውንና የመከረውን መድረክ ያዘጋጀው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ማኅበር ነው፡፡

የአፍሪካ ኅብረት መሥራች አባቶች - ሥዕል፤ አፈወርቅ ተክሌ

በስብሰባው ላይ በክብር እንግድነት ንግግር ያሰሙት የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚደንት ታቦ ምቤኪ አፍሪካ በተለያዩ ተቀናቃኝ ቡድኖች ሳትከፋፈል ለመቆየቷ የንጉሠ ነገሥቱን ሚና አወድሰዋል።

የመለስካቸው አምኃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያድምጡት።

አፄ ኃይለሥላሴ