አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ባለፉት 12 ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ምጣኔ ኃብት በሦስት ዕጥፍ መስፋቱንና ሃገራዊ የድኅነት መጠንም መቀነሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ተናግረዋል፡፡
በአፍሪካ የቻይና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ባለፉት አሥር ዓመታት የመላውን ዓለም አምስት በመቶ መድረሱንም ገልፀዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡