የሃያ ሁለት የሲቪክ ድርጅቶች መግለጫና ጥያቄ፤ የኤርትራ መንግሥት መልዕክት

Your browser doesn’t support HTML5

በሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት ኀዘናቸውን የገለፁ አሜሪካና ከአሜሪካ ውጭ የሚገኙ ሃያ ሁለት ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች አድራጎቱን የፈፀሙ በሕግ እንዲጠየቁ፣ የኮቪድ-19 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲጠናከር፣ የፖለቲካ ድርጅቶችና ኢትዮጵያዊያን ከመንግሥት ጎን እንዲቆሙ ጠይቀዋል።