የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ 80 ቀን መታሰቢያ በአምቦ

Your browser doesn’t support HTML5

በመታሰቢያ መረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኦሮምያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሞን ህዝብ ማንነትና ታሪክ በማሳወቅ ትልቅ ሚና ነበረው ብለዋል።