የዳያስፖራው አስተያየት በትረምፕ ንግግር ላይ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ባለፈው ዓርብ፣ የታላቁን ህዳሴ ግድብ አሰመልከቶ “ግብፅ ግድቡን ልታፈነዳው ትችላለች” በሚል ያሰሙንት ንግግር በበርካታ ኢትዮጵያውያን መካክል ቁጣን የቀሰቀሰና አነጋገሪ ሆኖ ሰንብቷል፡፡