ድምጽ ችግኝ ተከላ በኦሮምያ ክልል ጁላይ 29, 2020 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮምያ ክልል በአንድ ጀንበር 304ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ሰፊ ሥራ ዛሬ ተከናውኗል። በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የኦሮምያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አበዲሳን ጨምሮ የተለያዩ ሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡