ድምጽ በኅዳሴው ግድብ ዙሪያ ስምምነት ተደረገ ሴፕቴምበር 18, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ ግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ውስጥ በተደረገ የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ ድርድር በግድቡ ውኃ አሞላል ሂደት ላይ ከሦስቱም ሀገሮች በሚቀርቡ ሃሳቦች ላይ በተከታይ ዙር ለመነጋገር ተስማምተው ተለያይተዋል።