ታላቅ ሩጫ በዲሲ - በኢትዮጵያውያን ቀን ይካሄዳል

Your browser doesn’t support HTML5

• እሁድ ጁላይ 21 ጠዋት አፍሪካውያን ለሩጫ ይሰባሰባሉ ተብሏል • አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ይሸለማሉ (የውድድሩ ዋና አዘጋጅ ዶ/ር ጋሻው አብዛ ስለ ዝግጅቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል)