የኢትዮጵያ መንግሥት ስድስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን- የባለሞያዎች አስተያየት
Your browser doesn’t support HTML5
ዛሬ የተጀመረው ሰድስተኛ ዓመት የመንግሥትና የምክር ቤቶች የሥራ ዘመን ሙሉ ሕጋዊነትና ሕገመንግስታዊነት ያለው ነው ሲሉ አስተያየቶቻቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ ባለሙያዎች ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5