የኢትዮጵያ መንግሥት ስድስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን- የባለሞያዎች አስተያየት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ የተጀመረው ሰድስተኛ ዓመት የመንግሥትና የምክር ቤቶች የሥራ ዘመን ሙሉ ሕጋዊነትና ሕገመንግስታዊነት ያለው ነው ሲሉ አስተያየቶቻቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ ባለሙያዎች ተናግረዋል።