ዓለማቀፍ ትብብር ድጋፉን ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ
Your browser doesn’t support HTML5
መቀመጫውን በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት የተባለው ድርጅት የኮቪድ- 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ የተለያዩ ቁሳ ቁሶችን ዛሬ ለኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አበርክቷል።
Your browser doesn’t support HTML5