የጀርመን ፕሬዚዳንት ፍራንክ ዋልተር ስቴይንሜዬር - በአዲስ አበባ

Your browser doesn’t support HTML5

የጀርመን ፕሬዚዳንት ፍራንክ ዋልተር ስቴይንሜዬር አዲስ አበባ ናቸው። የጀርመን ፕሬዚዳንት ፍራንክ ዋልተር ስቴይንሜዬር ለአራት ቀን የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል።