በኅዳሴ ላይ ድርድሩ እየተካሄደ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ከሳምንታት በፊት በኅዳሴው ግድብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው የግብፅ፣ የሱዳንና የኢትዮጵያ ውይይት ሲቋረጥ ሱዳን ተጨማሪ ጊዜ ከጠየቀች በኋላ የሦስቱ ሃገሮች የቴክኒክ ባለሞያዎች እንደገና ለድርድር መቀመጣቸው ተነገረ።