በታላቁ ኅዳሴ ጉዳይ ድርድር

Your browser doesn’t support HTML5

በዚህ ሳምንት መግቢያ ላይ ተቋርጦ የነበረው በታለቁ ኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረገው ድርድር በመጭው ሳምንት እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።