የኅዳሴ ድርድር ተቋረጠ

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ ኅብረት አመቻችነትና ታዛቢነት ላለፉት አሥራ አንድ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ድርድር ዛሬ ያለስምምነት ተቋርጧል።