በጆርጂያው የምርጫ ውጤት የኢትዮጵውያንና ኤርትራውያን ድርሻ ምን ነበር?

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ በጆርጅያ ክፍለ ግዛት የተደረገው የምክር ቤት እንደራሴዎች ምርጫ የመላው ዩናትድ ስቴትስን ትኩረ ስቦ እንደነበር ይታወቃል፡፡ በዚህም ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲ እጩዎች የሆኑት ራፋኤል ዎርኖክ እና ጆን ኦሰፍ የተባሉት አሸንፈዋል፡፡