ገንዘቤ ዲባባና ዮሚፍ ቀጄልቻ በፖርትላንድ ድል ተቀዳጁ
Your browser doesn’t support HTML5
በፖርትላንዱ የዓለም አዳራሽ ውስጥ ሻምፒዮና ውድድር በሴቶቹ 3,000 ሜትር ውድድር አሸናፊዋ ልማደኛዋ ገንዘቤ ዲባባ እንደምትሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር።
Your browser doesn’t support HTML5