ገንዘቤ ዲባባና ዮሚፍ ቀጄልቻ በፖርትላንድ ድል ተቀዳጁ

Your browser doesn’t support HTML5

በፖርትላንዱ የዓለም አዳራሽ ውስጥ ሻምፒዮና ውድድር በሴቶቹ 3,000 ሜትር ውድድር አሸናፊዋ ልማደኛዋ ገንዘቤ ዲባባ እንደምትሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር።