ጀነራል ብርሃኑ በሱዳን ጉዳይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሱዳን መንግሥት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ወገኖች የሦስተኛ ወገን አጀንዳ ለማስፈጸም እየሰሩ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል።