ወ/ሮ ሙሉነሽ አታራ - የጌዴኦ ተፈናቃይ

Your browser doesn’t support HTML5

በማኅበራዊ መገናኛዎች ፎቶዋቸው እየተዘዋወረ ነው፡፡ ወ/ሮ ሙሉነሽ ለጌዴኦ ተፈናቅዮችና በረሃብ ለተጎሳቆሉት ትኩረት እንዲሰጥ ምክንያት ሆነዋል፡፡ ወ/ሮ ሙሉነሽ አሁን ዲላ ሆስፒታል ገብተዋል፡፡ ሆስፒታል ከመግባታቸው በፊት በተጠለሉበት፣ እንደነገሩ በተጣለ ታዛ ሥር፣ ኩርምት ብለው ያሉበትን ሁኔታና የገጠማቸውን ፈተና ለሪፖርተራችን ዮናታን ዘብዲዮስ አጋርተውታል፡፡