ወ/ሮ ሙሉነሽ አታራ - የጌዴኦ ተፈናቃይ
Your browser doesn’t support HTML5
በማኅበራዊ መገናኛዎች ፎቶዋቸው እየተዘዋወረ ነው፡፡ ወ/ሮ ሙሉነሽ ለጌዴኦ ተፈናቅዮችና በረሃብ ለተጎሳቆሉት ትኩረት እንዲሰጥ ምክንያት ሆነዋል፡፡ ወ/ሮ ሙሉነሽ አሁን ዲላ ሆስፒታል ገብተዋል፡፡
ሆስፒታል ከመግባታቸው በፊት በተጠለሉበት፣ እንደነገሩ በተጣለ ታዛ ሥር፣ ኩርምት ብለው ያሉበትን ሁኔታና የገጠማቸውን ፈተና ለሪፖርተራችን ዮናታን ዘብዲዮስ አጋርተውታል፡፡