የጌዴዖ አስተዳደራዊ መዋቅር ንግግር

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ክልልን በአዲስ መልክ ለማዋቀር በቀረበው ምክረ ሃሳብ “’ጌዴኦ ዞን በልዩ ዞንነት ይደራጃል’ የተባለው የህዝብ ፍላጎት አይደለም፤ ከስምምነትም ውጭ ነው” ሲሉ የብሄሩ ምሁራን ቅሬታቸውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።