የጌዲኦ ዞን ጥያቄ
Your browser doesn’t support HTML5
ሲዳማ ክልል በመሆኑ ከደቡብ ክልል ተነጥሎ ብቻውን የቀረው ጌዴኦ ዞን የአደረጃጀት ጥያቄው የፍትሃዊ ተጠቃሚነትና የመልማት ጥያቄ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5