የጌዲኦ ዞን ጥያቄ

Your browser doesn’t support HTML5

ሲዳማ ክልል በመሆኑ ከደቡብ ክልል ተነጥሎ ብቻውን የቀረው ጌዴኦ ዞን የአደረጃጀት ጥያቄው የፍትሃዊ ተጠቃሚነትና የመልማት ጥያቄ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ።