ጋሸና ላይ በህወሓት ታጣቂዎች ሲቪሎች መገደላቸውን አስተዳደሩ ገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በጋሸና ከተማና በዙሪያዋ 280 የሚሆኑ ሲቪሎች በህወሓት ታጣቂዎች መገደላቸውን የጋሸና ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።

ከተማዪቱ ውስጥ የሚገኙ 13 ተቋማት መውደማቸውንም የከተማው ከንቲባ አቶ ሞላ ፀጋው ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። ህወሓት ግን መሰል ክሶችን ሲያስተባብል ይደመጣል።

ሪፖርተራችን ወደ አካባቢው ሄዶ የጋሸና ነዋሪዎችን አነጋግሯል።