በጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ላይ የመግደል ሙከራ ያደረጉ በፖሊስ ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

በጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ላይ የመግደል ሙከራ ያደረጉትን 25 ሰዎች መያዙን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።