በአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ወደ ሩብ ፍፃሜ ለማለፍ የሚደረገው ውድድር ዛሬና ነገ ይቀጥልና ከየምድቡ ያለፉት 8ቱ ቡድኖች ይለያሉ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
በአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ወደ ሩብ ፍፃሜ ለማለፍ የሚደረገው ውድድር ዛሬና ነገ ይቀጥልና ከየምድቡ ያለፉት 8ቱ ቡድኖች ይለያሉ።
ከወዲሁ ማለፋቸውን አረጋግጠው የተቀመጡት አራቱ ቡድኖች ካሜሩን፣ ቡርኪና ፋሦ፣ ሴኔጋልና ቱኒዝያ ናቸው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5