ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን በአስመራ

Your browser doesn’t support HTML5

ከነሐሴ 16/2019 ዓ.ም ጀምሮ በአስመራ በተካሂደው የሴካፋ ዋንጫ ውድድር ላይ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን፤ ጨዋታው ተተኪን በማፍራት በኩል ስላለው ጠቀሜታና ስፖርት ስለሚያጠናክረው ወዳጅነት ሐሳባቸውን አጋርተዋል።