ችግኝ በመሸጥ 1.5 ሚሊየን ብር ገቢ ያገኘ ወጣት
Your browser doesn’t support HTML5
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኝነት 1.5 ሚሊየን ብር ገቢ ወዳስገኘለት ችግኝ ተከላ የተሰማራ ወጣት በጋቢና ቪኦኤ የዘጋቢዎች መስኮት መሰናዶ ላይ እንግዳ ሆኗል።
Your browser doesn’t support HTML5