በድህነት ተምራ 3.96 የመመረቂያ ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ላይ የመማር አቅም አጥተው የነበሩና በሁለተኛ ደረጃ ትምሕርታቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎችን ለመርዳት በተቋቋመ “የተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት” ድርጅት ታግዛ የፍተኛ ትምሕርቷን ያጠናቀቀችው መሰረት መራዊ “ስለ ትምሕርቴ ብቻ በማሰብ ለዚህ በቅቻለሁ” ትላለች።