ለበጎ ዓላማ የተሰለፈ ወጣት
Your browser doesn’t support HTML5
ጅግጅጋ ተወልዶ ያደረገውና ኑሮውን በአዲስአበባ ያደረገው ሱራፌል ጥላዬ ለሌሎች ወጣቶች ምሳሌ የሚሆን በጎ ተግባር አከናውኗል ሲሉ ሌሎች ምስክርነት ይሰጡለታል። አዲስ ቸኮል ለዛሬው የዘጋቢዎቻችን መስኮት መሰናዶ አነጋግሮታል።
Your browser doesn’t support HTML5