ሁለት ወጣቶች - ስለቴክኖሎጂ ሽግግር

Your browser doesn’t support HTML5

ስዊድን ውስጥ የሚኖረው ወጣት ተወልደ ገብረማሪያምና ኢትዮጵያ የሚኖረው ሃብቶም በርኸ መቐለ ላይ ተገናኝተው ስለ ቴክኖሎጂ ሽግግር ሐሳባቸውን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍለዋል።