የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ሁኔታ - በሜክሲኮ ድንበር

ጠበቃ ሙሉእመቤት አለማየሁ

አስከፊውን የበርሀ ጉዞ አቆራርጠው በሜክሲኮ በኩል ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመግባት የሚጠባበቁ አፍሪካውያን ፍልስተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ቁጥሩ እየጨመረ መምጣቱ እየተገለፀ ነው:። ከነዚህም መካከል ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ይገኙበታል።

የስደተኞቹን ሁኔታ ለመቃኘትና ሕጋዊ ድጋፍ ለመስጠት ወደ ሜክሲኮ በቅርቡ ተጉዘው የተመለሱት ጠበቃ ሙሉእመቤት አለማየሁ፤ ወጣት ስደተኞቹ አስቸኳይ እገዛ እንደሚፈልጉ ይናገራሉ።
(ዳንኤል አርጋው ከሎስ አንጀለስ አነጋግሯቸዋል።)

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ሁኔታ - በሜክሲኮ ድንበር