ድምጽ የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ዲሴምበር 04, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ህግ የማስከበሩ ተግባር ከተጠናቀቀ በኋላ በዲፕሎማሲው መስክ በተከናወነው ሥራ አመርቂ ውጤት ተገኝቷል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጸ። ሰብዓዊ መብት መፍታት መጀመሩንም የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አስታውቀዋል።