ክረምት በጣለው ከባድ ዝናብ የደረሱ አደጋዎች - በኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
በክረምቱ ወራት የጣለው ከባድ ዝናብ ኢትዮጵያ ውስጥ በ580 ሺህ ሰው ላይ የበረታ የኑሮ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል። ከሁለት መቶ ሺህ በላይ ሰው መፈናቀሉም ተነግሯል። ጉዳቱ የደረሰው “ከአቅም በላይ በመሆኑ እንጂ ካለመዘጋጀት ወይም ካለመጠንቀቅ አይደለም” ብለዋል ባለሥልጣናት።
Your browser doesn’t support HTML5