በደቡብ ክልል በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ከ28ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ባለፉት አሥር ዓመታት ያልተመዘገቡ የተፈጥሮ አደጋዎች እየተፈጠሩ በ10ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ለስቃይ እያጋለጠ መሆኑን የደቡብ ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።