ድምጽ የአምስት ቀናት ፀሎት እና ምሕላ ተጀመረ ሴፕቴምበር 06, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ የኃይማኖቶች ተቋማት ኅብረት ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ችግር ለመውጣት ያስችላታል በሚል ያወጁትን የአምስት ቀናት የጳጉሜ ወር ፆምና ፀሎት ተከትሎ የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች አስተያየት።