የአምስት ቀናት ፀሎት እና ምሕላ ተጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የኃይማኖቶች ተቋማት ኅብረት ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ችግር ለመውጣት ያስችላታል በሚል ያወጁትን የአምስት ቀናት የጳጉሜ ወር ፆምና ፀሎት ተከትሎ የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች አስተያየት።