ባህር ዳር የወደቁት ሮኬቶች

Your browser doesn’t support HTML5

ህወሓት ትናንት ሌሊት ወደ ባህር ዳር የተኮሳቸው ሮኬቶች ምንም ዓይነት ጉዳት አለማድረሳቸውን የኢትዮጵያ አየር ሃይል ዋና አዛዥ ሜጄር ጄነራል ይልማ መርዳሳ አስታወቁ። የአካባቢው ነዋሪዎች ሁኔታውን ያስረዳሉ