ባዕድ ነገር ከማር፣ ከቅቤና ከጠጅ ጋር ቀላቅለው የሚሸጡ ተያዙ
Your browser doesn’t support HTML5
በአዲስ አበባ በተለያዩ ቦታዎች ባዕድ ነገር ከማር፣ከቅቤ እና ከጠጅ ጋር ቀላቅለው የሚሸጡ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል ።
በዚህ ወንጀል የተጠረጠሩ 72 ግለሰቦች ታህሳስ 25/2012ዓ.ም ነው በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውለዋል ።
Your browser doesn’t support HTML5