ኤፍኤኦ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ

  • መለስካቸው አምሃ

ኤፍኤኦ

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት - ኤፍኤኦ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ዘመናዊና ምርታማ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ይገኛል፡፡



Your browser doesn’t support HTML5

ኤፍኤኦ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ


ግብርና በኢትዮጵያ

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት - ኤፍኤኦ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ዘመናዊና ምርታማ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ይገኛል፡፡

በተጨማሪም ኢትዮጵያ የምግብ አቅርቦትና ዋስትናን እንድታረጋግጥ ለማስቻል ለሚከናውኑ ተግባራትም ጠንካራ ድጋፍ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት - ኤፍኤኦ


በተለይ ዘላቂ የመሬት አጠቃቀምና የጎርፍ አደጋዎችን ለመቀነስ በሚካሄዱ ሥራዎች ውስጥም በኤፍኤኦ በኢትዮጵያ ፅህፈት ቤት እየተሣተፈ እንደሚገኝ ተዘግቧል፡፡

የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡