የበረራ ቁጥር 302 ጉዳይ፣ የUS ምክር ቤት እና የተጎጂ ቤተሰቦች ምላሽ

Your browser doesn’t support HTML5

“ሕግ አውጭዎቹ ያንን ዕድል .. የአደጋው ሰለባዎች ቤተሰብ አባላት የምስከርነት ቃል ለመስማት መፍቀዳቸው .. ስለተፈጠረው አደጋ ምንነትና የተጎጂው ቤተሰቦች ስላሉበት ሁኔታ እንዲያውቁ ይረዳቸዋል፤ ብዬ አምናለሁ።” አቶ ዘካሪያስ አስፋው - በአደጋው ወንድማቸውን ያጡ። “..ዳግም ይህን መሰል አደጋ እንዳይከሰት ለሚደረጉ ጥረቶች ያግዛል።..” አቶ ሼክስፒር ፈይሳ - የሕግ ባለሞያ