የቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ግድያ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ከቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ግድያ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ሥር የዋሉ አንዳንድ ግለሰቦች የት እንደታሰሩና በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳሉ ለማወቅ አልቻልንም ሲሉ ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል:: የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት ግን የተጠቀሱት ግለሰቦች በቡራዩ ግድያ ወቅት በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል አይደሉም በክልሉ ፖሊስ እጅም አይገኙም ብሏል።