የኢዜማ መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

ሀገሩንና ሰላማዊ ህዝብን ከማንኛውም ጥቃት መከላከል የፀጥታ አካላት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑ እንዳለበት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ/ኢዜማ/ አሳሰበ።